ማስታወቂያዎች
የቅጥር ማስታወቂያ
15 የካቲት 2018
የቅጥር ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ለተለያ መ/ቤቶች የስራ ልምድ ያላቸውን የካሜራ ማን ቀጥሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ፡፡ ፍላጎት ያላችሁ እና መስፈርቱን የምታሟሉ ሁሉ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ ተከታታይ 7 ቀናት መመዝገብ የምትችሉ እናሳውቃለን ፡፡
ማሳሰቢያ
👉 ምዝገባ የሚካሄደው በኦንላይ በመሆኑ በአካል ቀርቦ መመዝገብ አይፈቀድም
👉 ማንኛውም ተመዝጋቢ የናሽናል አይዲ ቁጥር /FAN ወይም FCN/ የሚለውን ባለ16 ዲጂታል መታወቂያ ቁጥር ሊኖረው ይገባል/
👉 የዲፕሎማ እና የሌቭል ተመራቂዎች ሲኦሲ/COC/ ማስረጃቸውን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
ለመመዝገብ https://aacapsjobs.gov.et/