ማስታወቂያዎች
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
14 የካቲት 2018
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ለአዲስ መሶብ ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት መ/ቤት በተለያዩ የስራ መደቦች በወጣው ማስታወቂያ መሰረት ያመለከታችሁ እና ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ አመልካቾች ፈተና
ቀን ፡ 28/06/2018 ዓ.ም
ሰዓት ፡ ከጥዋቱ 2፡30
ቦታ ፡ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (AASTU)
የሚሰጥ ስለሆነ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በሰአቱ እንድትገኙ እናሳስባለን
የስም ዝርዝር ለማየት ሊንኩን ያጫኑ
https://docs.google.com/spreadsheets/d/1TbWLFLTIJAgDDzvP1gWn4CxXiey9gNiSftL5dHQsTx0/edit?usp=sharing